top of page

ምሌ 4፣ 2016 - በኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት የተጀመረው ቀድሞ ቢሆንም ለቢዝነስ ለስራና ሌላውም አነስተኛ መንቀሳቀሻ ብድር ለማግኘት ማስያዣና ሌላውም ሲጠየቅ ቆይቷል

በኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት የተጀመረው ቀድሞ ቢሆንም ለቢዝነስ ለስራና ሌላውም አነስተኛ መንቀሳቀሻ ብድር ለማግኘት ማስያዣና ሌላውም ሲጠየቅ ቆይቷል፡፡


በዚህም ምክንያት አብዛኛው ባንኮች ከ100 ሚሊዮን ለሚልቀው ህዝብ ብድር የሰጡት ለ300,000 ሰው ብቻ መሆኑ አስተችቷቸው ቆይቷል፡፡


የብሔራዊ ባንክ ሪፖርት እንደሚያስረዳው ከሆነም አብዛኛዎቹ ተበዳሪዎችም የተወሰኑና የፋይናንስ አካታችነቱን የሚያስረዱ መሆኑ ታውቋል፡፡


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page