ሚያዝያ 9፣2016 - የመረጃ ጥበቃ የሚሰሩ ተቋማት እየበረከቱ ሲሆን መንግስትም አስፈላጊውን አሟልቻለሁ እያለ ነው
- sheger1021fm
- Apr 17, 2024
- 1 min read
አሰራሮችና የመረጃ ቋቶች ሁሉ ዲጂታል ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ፤ የግለሰቦች እና የመንግስት መረጃዎች ደህንነት ጉዳይ ይነሳል፡፡
ለመረጃዎቹ ጥበቃና ደህንነት የሚሰሩ የመረጃ ተቋማት እየበረከቱ ሲሆን መንግስትም አስፈላጊውን መሰረተ ልማት አሟልቻለሁ እያለ ነው፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments