top of page

ሚያዝያ 7፣2016 - የፍትህ ተቋማት መካከል ተግባብቶ መስራት ፈተና እየሆነ መምጣቱ ይነገራል

  • sheger1021fm
  • Apr 15, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የፍትህ ተቋማት መካከል ተግባብቶ መስራት ፈተና እየሆነ መምጣቱ ይነገራል፡፡


ከዚህም ውስጥ በፍርድ ቤቶች የተወሰኑ ጉዳዮች በፖሊስ ተፈፃሚ አለመደረጋቸው አንዱ ነው፡፡


ይህም በተለይ በፍ/ቤቶች አሰራር ላይ ጫና መፍጠሩን የክልል ፍ/ቤቶች ተናግረዋል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page