top of page

ሚያዝያ 4፣2016 - ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 7 ወራት በሪያድ እና ጅዳ የሚገኙ 70,000 ፍልሰተኞችን እንደሚመልስ መንግስት ተናግሯል

ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 7 ወራት በሪያድ እና ጅዳ የሚገኙ 70 ሺህ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልስ መንግስት ተናግሯል፡፡


በዛሬው ዕለትም 838 ፍልሰተኛ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ሰምተናል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page