top of page

ሚያዝያ 3፣2016 - በትግራይ ክልል በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው ተቋማት የውድመት መጠን በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል

በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ውድመት ደርሶባቸው የነበሩ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው ዳግም ወደ ስራ መግባታቸው ተነገረ፡፡


ጉዳት የደረሰባቸው አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በተመለከተም አጠቃላይ የውድመት መጠን በቅርቡም ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page