top of page

ሚያዝያ 29፣2016 - የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ልምምዱ ከፍ እንዲል ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ

ወጣቶች የሰብአዊነት እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ልምምዱ ከፍ እንዲል ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ፡፡


በልማት ስራው መሳተፍ ብፈልግም በተለያዩ አካባባቢዎች ያለው ግጭት እና ሰው ሰራሽ አደጋ በረድኤት ስራ ላይ ብቻ እንዳተኩር አድርጎኛል ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page