top of page

ሚያዝያ 29፣2016 - በቀጠለው የሰላም መደፍረስ ባለሃብቶች ንብረታቸው እየወደመ ለኪሳራ ተዳርገዋል

በግጭቶች ምክንያት ከሚደርሰው ሰብዓዊ ጥፋት ባሻገር በንብረት ላይም የሚደርሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡


በዚህም ካለፉት አመታት ጀምሮ በቀጠለው የሰላም መደፍረስ ባለሃብቶች ንብረታቸው እየወደመ ለኪሳራ ተዳርገዋል፡፡


ከሀገር እየወጡም ያሉም አሉ ተብሏል፡፡


ወደ ስራ እንዲመለሱ ድጋፍ እንዲደረግም ተጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Komentar


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page