top of page

ሚያዝያ 23 2017 - የውጭ ሀገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችላል የተባለለት ረቂቅ ወደ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተመራ

  • sheger1021fm
  • May 1
  • 1 min read

የውጭ ሀገር ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችላል የተባለለት ረቂቅ አዋጅ ለውሳኔ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ፡፡


ረቂቅ አዋጁ የውጭ ሀገር ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረትና ባለይዞታ እንዳይሆኑ የሚከለክለውን አሰራር የሚለውጥ ነው ተብሏል፡፡


የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬው ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉ ተሰምቷል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….




ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page