ሚያዝያ 23፣2016 - ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተወሰነ ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ቢደረግ ለትምህርት ጥራት ያግዛል ተባለ
- sheger1021fm
- May 1, 2024
- 1 min read
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ልዩ ተልዕኮ ኖሯቸው የተወሰነ የትምህርት ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ቢደረግ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ለማካሄድ እና ለትምህርት ጥራት ያግዛል ተባለ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴርም ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኳቸው እንዲያስተምሩ ምድብ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
댓글