top of page

ሚያዝያ 23፣2016 - ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተወሰነ ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ቢደረግ ለትምህርት ጥራት ያግዛል ተባለ

  • sheger1021fm
  • May 1, 2024
  • 1 min read

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ልዩ ተልዕኮ ኖሯቸው የተወሰነ የትምህርት ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ቢደረግ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ለማካሄድ እና ለትምህርት ጥራት ያግዛል ተባለ፡፡


ትምህርት ሚኒስቴርም ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኳቸው እንዲያስተምሩ ምድብ መስጠቱ ይታወሳል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





댓글


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page