ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ልዩ ተልዕኮ ኖሯቸው የተወሰነ የትምህርት ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ቢደረግ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ለማካሄድ እና ለትምህርት ጥራት ያግዛል ተባለ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴርም ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኳቸው እንዲያስተምሩ ምድብ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentários