top of page

ሚያዝያ 23፣2016 - በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ስር ከሚገነቡ ፕሮጀክቶች መካክል የ29ኙ አፈፃፀም ዜሮ ነው ተባለ

በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ስር ከሚገነቡ ፕሮጀክቶች መካክል የ29ኙ አፈፃፀም ዜሮ ነው ተባለ፡፡


በሌላ በኩል የተቋሙ የበጀት አፈፃፀም 99 በመቶ መሆኑን ተነግሯል፡፡


ከ8 ዓመት በፊት መጠናቀቅ የነበረበት የመገጭ ግድብ ፕሮጀክትም እስካሁን 70 በመቶ አልደረሰም ተብሏል፡፡


ይህም ቅሬታን አስነስቷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page