top of page

ሚያዝያ 23፣2016 - በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ስር ከሚገነቡ ፕሮጀክቶች መካክል የ29ኙ አፈፃፀም ዜሮ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • May 1, 2024
  • 1 min read

በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ስር ከሚገነቡ ፕሮጀክቶች መካክል የ29ኙ አፈፃፀም ዜሮ ነው ተባለ፡፡


በሌላ በኩል የተቋሙ የበጀት አፈፃፀም 99 በመቶ መሆኑን ተነግሯል፡፡


ከ8 ዓመት በፊት መጠናቀቅ የነበረበት የመገጭ ግድብ ፕሮጀክትም እስካሁን 70 በመቶ አልደረሰም ተብሏል፡፡


ይህም ቅሬታን አስነስቷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page