top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - የፀጥታ መደፍረስ፣ የወሰን ማስከበር ለስራዎቼ እንቅፋት ሆነውብኛል ሲል የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ተናግሯል

  • sheger1021fm
  • Apr 30, 2024
  • 1 min read

የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የ2016 በጀት አመት የ9 ወር እቅድ አፈፃፀምን ሪፖርት አዳምጧል፡፡


የፀጥታ መደፍረስ፣ የወሰን ማስከበር ለስራዎቼ እንቅፋት ሆነውብኛል ሲል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሪፖርት አቅርቧል፡፡


ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page