ሚያዝያ 22፣2016 - የፀጥታ መደፍረስ፣ የወሰን ማስከበር ለስራዎቼ እንቅፋት ሆነውብኛል ሲል የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ተናግሯል
- sheger1021fm
- Apr 30, 2024
- 1 min read
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የ2016 በጀት አመት የ9 ወር እቅድ አፈፃፀምን ሪፖርት አዳምጧል፡፡
የፀጥታ መደፍረስ፣ የወሰን ማስከበር ለስራዎቼ እንቅፋት ሆነውብኛል ሲል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሪፖርት አቅርቧል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments