ከአፍሪካ በእንስሳት ህብቷ ቀዳሚ መሆኗ የሚነገርላት ኢትዮጵያ፤ ለእንስሶቿ ማምረት የምትችለው መድሐኒት ከፍላጎቱ 5 በመቶ ያህል እንደሆነ ይነገራል፡፡
የእንስሳት መድሐኒት ማምረት ዘርፍ ውስጥ የሚገቡ አምራቾችም ጥለው እንደሚወጡ ይሰማል፡፡
ምክንያቱ ምንድን ነው?
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments