top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - የእንስሳት መድሐኒት ማምረት ዘርፍ ውስጥ የሚገቡ አምራቾችም ጥለው እንደሚወጡ ይነገራል ምክንያቱ ምንድን ነው?

  • Apr 30, 2024
  • 1 min read

ከአፍሪካ በእንስሳት ህብቷ ቀዳሚ መሆኗ የሚነገርላት ኢትዮጵያ፤ ለእንስሶቿ ማምረት የምትችለው መድሐኒት ከፍላጎቱ 5 በመቶ ያህል እንደሆነ ይነገራል፡፡


የእንስሳት መድሐኒት ማምረት ዘርፍ ውስጥ የሚገቡ አምራቾችም ጥለው እንደሚወጡ ይሰማል፡፡


ምክንያቱ ምንድን ነው?


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡

ሰኔ 10/2018 በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡ ለዚህም በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ትብብር መፍጠር ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ማጠናከር እና ማስፋፋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page