ሚያዝያ 21፣2016 - ነባር ዳኞች ጭምር በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ከስራ እየለቀቁ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Apr 29, 2024
- 1 min read
የዳኝነት ሞያ ከእውቀት ባሻገር መልካም ስነ ምግባር እና ልምድን እንደሚጠይቅ ይነገራል፡፡
በሌላ በኩል ግን ከኑሮ ውድነቱ ጋር የሚመጣጠን በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ነባር ዳኞች ጭምር ከስራ እየለቀቁ መሆኑን ክልሎች ይናገራሉ፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments