top of page

ሚያዝያ 2 2017 - ማባሪያ ያላገኘው ግጭት ተንቀሳቅሶ ለመስራት አስቸጋሪ በመሆኑ ጋዜጠኞች የሞያ ግዴታቸውን እንዳይወጡ እንቅፋት ሆኗል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Apr 10
  • 1 min read

በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ማባሪያ ያላገኘው ግጭት ተንቀሳቅሶ ለመስራት አስቸጋሪ በመሆኑ ጋዜጠኞች የሞያ ግዴታቸውን እንዳይወጡ እንቅፋት ሆኗል ተባለ፡፡


ግጭቶች የመገናኛ ብዙሃን ጎራ እንዲይዙ ማድረጋቸውና ጋዜጠኞችም መረጃ እንዳያገኙ፣ በነፃነት የመናገር መብትም አደጋ ላይ እንዲወድቅ ምክንያት መሆኑን የዘርፉ ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡


በማህበረሰብ ውስጥ ያሉ ቁርሾዎች፣ የፖለቲካ አለመረጋጋት፣ ሌላም ሌላም ተጨምሮ በነፃነት የመናገር መብት ላይ ክፉ ጥላ ማጥላቱን እንዲሁ፡፡


የሀገሪቱ የገጠማት የጂኦ ፖለቲካ ጉዳይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያሉ አለመግባባቶች በአማራ እና በኦሮሚያ በትግራይ ክልል ያሉ ወታደራዊ ግጭቶችም የሚዲያውን በነፃነት የመናገር መብት አፍኖታል ብለዋል በጉዳዩ ያነጋገርናቸው የዘርፉ ባለሙያ፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..





ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page