top of page

ሚያዝያ 19፣2016 - ቤተሰብ ልጁ 18 እስኪሞላው ከብት መጠበቅም ሆነ እንጨት መልቀምን እንደምን ሊከለክል ይቻለዋል?

በኢትዮጵያ ህግ መሰረት እድሜያቸው አስራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ህፃናት አካላዊም ሆነ አዕምሯዊ ጉዳት የሚያስከትልባቸው ስራ እንዳይሰሩ ህጉ ይደነግጋል፡፡


ይሁንና የገጠሪቷን ኢትዮጵያ ጨምሮ ብዙ ደሀ ቤተሰብ እና ህፃናት በሞሉባት ሀገራችን ህፃናትን ይህን ስሩ ይህን አትስሩ ብሎ መገደብ ይቻላል ወይ? ሲሉ የሚጠይቁ በርካቶች ቢኖሩም ጉዳዩ አከራካ ሆኖ ቀጥሏል፡፡


የሚላስ የሚቀመስ የሌለው ቤተሰብ ልጁ አስራ ስምንት ዓመት እስኪሞላው ከብት መጠበቅም ሆነ እንጨት መልቀምን እንደምን ሊከላከል ይቻለዋል?


በህፃናት የጉልበት ስራ ዙሪያ የሚመለከታቸውን አነጋግረናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page