top of page

ሚያዝያ 19፣2016 - በኢትዮጵያ ውድመት የሚደርስባቸው የንግድ እና የቢዝነስ ተቋማት

  • sheger1021fm
  • Apr 27, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ግጭቶች በተነሱ ቁጥር ግንባር ቀደም ውድመት የሚደርስባቸው የንግድ እና የቢዝነስ ተቋማት መሆናቸውን በተለያዩ ጊዜያት ተመልክተናል፡፡


ለቢዝነስ እና የንግድ ተቋማት በግጭት ወቅት ውድመት በርካታ ምክንያት ቢኖሩም ዋናው መንስኤ ግን በንግድ እና በሰብአዊ መብት ዙሪያ የሚያከባብር ህግ በኢትዮጵያ ባለመኖሩ ነው የሚሉ ምሁራን አሉ፡፡


የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት ዳይሬክተር እና የሚመለከታቸውን ጠይቀናል?


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page