top of page

ሚያዝያ 18 2017 - በከፍተኛ መጠን ከት/ት ገበታ ውጪ የሚሆኑ ተማሪዎቿ የበዙባት ኢትዮጵያ የመጪ እጣ ፋንታዋ እንዴት ይናገር ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Apr 26
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ከቅድመ መደበኛ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ የት/ት ተቋማት ድረስ ያለው የተማሪዎች ከት/ት ገበታ ውጪ የመሆን ጉዳይ ተደጋግሞ እየተነገረ ነው፡፡


የሀገር ተስፋ የሚመሰረተው በተማሩ ልጆች ላይ መሆኑ እየታወቀ በከፍተኛ መጠን ከት/ት ገበታ ውጪ የሚሆኑ ተማሪዎቿ የበዙባት ኢትዮጵያ የመጪ እጣ ፋንታዋ እንዴት ይናገር ይሆን? ባለሙያዎችን አነጋግረናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...




ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page