ሚያዝያ 18 2017 - ለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው ትዕዛዝ ከህግ አኳያ እንዴት ይታያል?
- sheger1021fm
- Apr 26
- 1 min read
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቤቶች አምሽተው ይሰሩ ሲል በቅርቡ ትዕዛዝ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ከትዕዛዙ በተጨማሪ አምሽቶ ለመስራት የሚያስችል የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖርና የፀጥታውም ሁኔታ አስተማማኝ እንዲሆን ማድረጉንም ተናግሯል፡፡
ለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው ትዕዛዝ ከህግ አኳያ እንዴት ይታያል? የህግ ባለሞያዎችን ጠይቀናል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r
Comentarios