top of page

ሚያዝያ 18፣2016 - አዲሱ ደንብ የህብረት ስራ ኮሚሽን ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚያስከፍለውን ክፍያ የሚወስን ነው ተብሏል

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትናንትናው እለት ውሳኔ ካሳለፈባቸው ጉዳዮች መካከል የፌዴራል የህብረት ስራ ኮሚሽን የተመለከተው ደንብ ይገኝበታል፡፡


አዲሱ ደንብ ኮሚሽኑ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚያስከፍለውን ክፍያ የሚወስን ነው ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page