ሚያዝያ 17 2017 - የመንግስት የዋጋ ግሽበት ቀንሷል እንዲሁም ምግብ ነክ ግሽበት እየተስተካከለ ነው መባሉ በባለሙያዎች ዓይን እንዴት ይተነተናል?
- sheger1021fm
- Apr 26
- 1 min read
በተለያዩ ጊዜያት የኢትዮጵያ መንግስት የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ ሁኔታ እየተነቃቃ እና የዋጋ ንረቱም እየቀነሰ መምጣቱን ወዘተ ደጋግሞ ሲነገር ይደመጣል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ከ50 ግራም ብዙም የማይበልጥ ዳቦ ዋጋው እየጨመረ የመሄዱ ነገር በየእለቱ የሚታይ የሸመታ ውጤት ነው፡፡
የመንግስት የዋጋ ግሽበት ቀንሷል እንዲሁም ምግብ ነክ ግሽበት እየተስተካከለ ነው መባሉ በባለሙያዎች ዓይን እንዴት ይተነተናል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r
Comments