top of page

ሚያዝያ 17፣2016 - የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት ከበፊቱ በተሻለ ገበያ እያገኘ መሆኑ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Apr 25, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት በሀገር ቤት ከበፊቱ በተሻለ ገበያ እያገኘ መሆኑ ተሰማ፡፡


የዲዛይን እና የጥራት ችግሮች መኖራቸውን ግን ሸማቾች ይናገራሉ፡፡


መንግስት ደግሞ ፋብሪካዎቹ ያለባቸውን የግብዓት እጥረት ለማቃለል እንዲሰራ ተጠይቋል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page