ሚያዝያ 17፣2016 - የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት ከበፊቱ በተሻለ ገበያ እያገኘ መሆኑ ተሰማ
- sheger1021fm
- Apr 25, 2024
- 1 min read
የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት በሀገር ቤት ከበፊቱ በተሻለ ገበያ እያገኘ መሆኑ ተሰማ፡፡
የዲዛይን እና የጥራት ችግሮች መኖራቸውን ግን ሸማቾች ይናገራሉ፡፡
መንግስት ደግሞ ፋብሪካዎቹ ያለባቸውን የግብዓት እጥረት ለማቃለል እንዲሰራ ተጠይቋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments