top of page

ሚያዝያ 17፣2016 - እግድ በተጣለበት ጊፕሰን አካዳሚ የሚማሩ የ6ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ እያወዛገበ ነው

  • sheger1021fm
  • Apr 25, 2024
  • 1 min read

ፈፅሞታል በተባለ ጥፋት ምክንያት እግድ በተጣለበት ጊፕሰን አካዳሚ የሚማሩ የዘንድሮ የስምንተኛ እና የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ እያወዛገበ ነው፡፡


ትምህርት ቢሮ ት/ቤቱ እግድ ስለተጣለበት ተማሪዎቹን በሌላ ት/ቤት አስፈትናለሁ፡፡


የውጤት ሰርተፍኬታቸው ላይም አስፈታኙ ት/ት ቢሮው ሆኖ ይመዘገባል ይላል፡፡


ወላጆች ደግሞ ይህን ሀሳብ አንቀበልም ይላሉ፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Kommentarer


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page