top of page

ሚያዝያ 17፣2016 - በሚያዝያ ወር፤ የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በሚቀላቀሉ ሰዎች ልክ ለሜቄዶኒያ እርዳታ ሊደረግ ነው

በሚያዝያ ወር፤ የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በሚቀላቀሉ ሰዎች ልክ ለሜቄዶኒያ አረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ ሊያደርግ ነው፡፡


በዋናው ማዕከል እየተገነባ ያለውን ህንፃ ለማጠናቀቅም 1.7 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ተነግሯል።


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comentários


bottom of page