top of page

ሚያዝያ 15፣2016 - የናይል ተፋሰስ ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት ዙሪያ በአዲስ አበባ ውይይት ማድረግ ጀምረዋል

የናይል ተፋሰስ ሀገራት የአባይ ወንዝን በጋራና በፍትሃዊነት ለመጠቀም ያስችላቸዋል የተባለን የህግ ማዕቀፍ አውጥታ ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት እንዲቀበሉት ማግባባት ከጀመረች ቆይታለች፡፡


የህግ ማዕቀፉ ስራ ላይ ይውል ዘንድም አብዛኞቹ የተፋሰሱ ሀገራት ተቀብለውታል፡፡


የተፋሰሱ ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት ዙሪያ በአዲስ አበባ ውይይት ማድረግ ጀምረዋል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Коментарі


bottom of page