top of page

ሚያዝያ 15፣2016 - ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምላሽ ሰጠ

  • sheger1021fm
  • Apr 23, 2024
  • 1 min read

ከሰሞኑ በለጠፈው የተማሪዎች የምግብ በጀት እጥረትን በሚገልፀው ማስታወቂያው ያላግባብ ተጋኖ ፖለቲካዊ ገፅታ ተሰጥቶታል ሲል የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተናገረ፡፡


የበጀት እጥረት በማጋጠሙ የምግብ ዝርዝር ማሻሻያ ማድረጉን ግን አልሸሸገም፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page