ሚያዝያ 15፣2016 - ለጤና ተቋማት ከሚቀርቡ መድሃኒቶች 70 በመቶ ያህሉ የሚሸፍነው እንደ ግሎባል ፈንድ ባሉ ድርጅቶች ነው
- sheger1021fm
- Apr 23, 2024
- 1 min read
ለጤና ተቋማት ከሚቀርቡ መድሃኒቶች 70 በመቶ ያህሉ የሚሸፍነው እንደ ግሎባል ፈንድ ባሉ ድርጅቶች ነው፡፡
በተቋሙ ድጋፍ የሚሸመቱ የወባ ኤች አይ ቪ እና ቲቢ መድሃኒቶች የግዥ የአቅርቦትና የስርጭት ሂደት በተመለከተ ኦዲት ይከወናል፡፡
በዚህም የተገኙ ውጤቶች አሉ ተብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments