top of page

ሚያዝያ 14፣2016 - አባሎቻችን ከእስር ካልተፈቱ የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ አይሆንም ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሳሰቡ

አባሎቻችን ከእስር ካልተፈቱ፣ መዋከባቸው ካልቆመ የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ አይሆንም ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሳሰቡ፡፡


የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በበኩሉ በምክክሩ ሁሉም እንዲሳተፍ ጥረቴን እቀጥላለሁ ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page