top of page

ሚያዝያ 11፣2016 - ባለፉት 9 ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ሕይወታቸው አጥተዋል

  • sheger1021fm
  • Apr 19, 2024
  • 1 min read

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አጥተዋል፡፡


ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ የተለያየ አካላዊ ጉዳት አጋጥሟቸዋል፡፡


ከ82 በመቶ በላይ የአደጋው ሰለባዎች እግረኞች ናቸው የተባለ ሲሆን የትራፊክ ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ተመክረዋል፡፡


በረከት አካሉ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comentarios

No se pudieron cargar los comentarios
Parece que hubo un problema técnico. Intenta volver a conectarte o actualiza la página.
Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page