ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አጥተዋል፡፡
ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ የተለያየ አካላዊ ጉዳት አጋጥሟቸዋል፡፡
ከ82 በመቶ በላይ የአደጋው ሰለባዎች እግረኞች ናቸው የተባለ ሲሆን የትራፊክ ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ተመክረዋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Komentarze