top of page

ሚያዝያ 11፣2016 - በሳምንቱ ከአራት ሺህ የሚበልጡ ዜጎች ከሳውዲ እስር ቤት ተፈተው ወደ ሀገር መመለሳቸው ተሰምቷል

  • sheger1021fm
  • Apr 19, 2024
  • 1 min read

በመጪው ግንቦት ወር የኢትዮ ሳውዲ የጋራ የሚኒስትሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ ይደረጋል ለዚህም መንግስት ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ ነው ሲል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የቃል አቀባይ ጽ/ቤት ተናገረ፡፡


በሳምንቱ ከአራት ሺህ የሚበልጡ ዜጎች ከሳውዲ እስር ቤት ተፈተው ወደ ሀገር መመለሳቸው ተሰምቷል፡፡


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page