ሚያዝያ 10፣2016 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው 1 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ
- sheger1021fm
- Apr 18, 2024
- 1 min read
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው አንድ ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ፡፡
አገልግሎቱ ይህም ለምን እንዳልተቀበለ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ጥያቄ ቀርቦበታል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments