top of page

ሚያዝያ 10፣2016 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው 1 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው አንድ ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ፡፡


አገልግሎቱ ይህም ለምን እንዳልተቀበለ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ጥያቄ ቀርቦበታል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Kommentare


bottom of page