top of page

ሚያዝያ 10፣2016 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው 1 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Apr 18, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው አንድ ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ፡፡


አገልግሎቱ ይህም ለምን እንዳልተቀበለ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ጥያቄ ቀርቦበታል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page