top of page

ሚያዝያ 10፣2016 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው 1 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Apr 18, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ለሰጠው አገልግሎት ያልሰበሰበው አንድ ቢሊዮን ብር የተጠጋ ገንዘብ እንዳለ ተነገረ፡፡


አገልግሎቱ ይህም ለምን እንዳልተቀበለ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ጥያቄ ቀርቦበታል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page