top of page

መጋቢት 9፣2016 - ግጭት ባለባቸው እና ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች እንደ ወባ፣ ኩፍኝ፣ ኮሌራ ያሉ ወረርሽኞች እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ

በተለይ ግጭት ባለባቸው እና ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች እንደ ወባ ፣ ኩፍኝ፣ ኮሌራ ያሉ ወረርሽኞች እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ፡፡


ባለፈው የካቲት ወር በተደረገ ጥናት በ6 ቀናት ብቻ 515 በኮሌራ፣ 424 ሰዎች ደግሞ በኩፍኝ ምክንያት ህይወታቸው ማለፉን ከጤና ሚንስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page