top of page

መጋቢት 9፣2016 - የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ብድር ያለ ማስያዣ ሰጥቻለሁ አለ

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በአነስተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ያለ ማስያዣ ሰጥቻለሁ አለ።


የንግድ ፈቃድ ሳያወጡ በጥቃቅን ንግድ ላይ ለተሰማሩም ብድር እንደሚያቀርብ ተናግሯል።


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




留言


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page