top of page

መጋቢት 9፣2016 - በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታ ስርጭት ለመከላከል ለሚከወነው ስራ በቂ በጀት የለውም ተባለ

በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታ ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም በሽታውን ለመከላከል የሚከወነው ስራ በቂ በጀት የለውም ተባለ፡፡


ለበሽታው መከላከያና ህክምና ከሚገኘው ገንዘብ አብዛኛው በለጋሽ ድርጅቶች የሚሸፈን እንደሆነ ተነግሯል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page