top of page

መጋቢት 6፣2016 - ለአፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ ከመጡ እንግዶች መካከል ኤርፖርት ውስጥ ብዙ ሰዓት ተጉላላን፣ ለቪዛም 150 ዶላር ከፍልን ብለው ቅሬታ ያቀረቡ ነበሩ

ከወር በፊት ለአፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ ከመጡ እንግዶች መካከል ኤርፖርት ውስጥ ብዙ ሰዓት ተጉላላን፣ ለቪዛም 150 ዶላር ከፍልን ብለው ቅሬታ ያቀረቡ ነበሩ፡፡


የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ ተጉላላን ያሉት በራሳቸው በተጓዦች ምክንያት ነው፤ ለቪዛ የከፈሉት ገንዘብም የኮንፍረንስ ቪዛ ከሌሎቹ የቪዛ አይነቶች ውድ በመሆኑ ነው ብሏል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page