top of page

መጋቢት 5፣2016 - የዓይን ብሌን ለጋሾች ቁጥር ከፈላጊዎችች ቁጥር እጅግ ያነሰ መሆኑ ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Mar 14, 2024
  • 1 min read

በዓይን ብሌን ጠባሳ ምክንያት ለዓይነ ሥርውነት የተጋለጡ ሰዎችን ብርሃን ለመመለስ የዓይን ባንክ ተቋቁሞ ከለጋሾች ብሌን የመሰብሰብ ስራ ከጀመረ ቆይቷል፡፡


ይሁንና የለጋሾች ቁጥር ከፈላጊዎችች ቁጥር እጅግ ያነሰ መሆኑ ይነገራል፡፡


በግንዛቤ ችግር ምክንያት ሰዎች የዓይን ብሌን ለመለገስ እየደፈሩ አይደለም ተብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page