top of page

መጋቢት 4 2017 - የተለያዩ የምግብ እህሎችንና ሸቀጦችን ይዘው ከጅቡቲ የመጡ ከ150 በላይ መኪኖች አፋር ክልል ሰመራ ላይ ከቆሙ 2 ወር ሊሞላቸው ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Mar 14
  • 1 min read

የተለያዩ የምግብ እህሎችንና ሸቀጦችን ይዘው ከጅቡቲ የመጡ ከ150 በላይ መኪኖች አፋር ክልል ሰመራ ላይ ከቆሙ 2 ወር ሊሞላቸው ነው ተባለ፡፡


ለችግሩ መፍትሄ ብንጠይቅም ከ #ጉምሩክ_ኮሚሽንም ሆነ ከገንዘብ ሚኒስቴር ምላሽ አጥተናል ሲሉ የከባድ ተሽከርካሪ ባለቤቶችና ነጋዴዎች ተናግረዋል፡፡


የሰመራ ግምሩክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በበኩሉ በሌሎችም ቅርንጫፎች መኪኖች መቆማቸውን ጠቅሶ ከላይ የሚሰጠንን ውሳኔ እየጠበቅን ነው ብለዋል፡፡


በድምፅ ያድምጡ…




ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page