top of page

መጋቢት 30፣2016 - የ1966ቱ አብዮት ከየካቲት እስከ የካቲት፤ ለ 1 ዓመት በየሁለት ወሩ የሚዘክረዉ የዉይይት መድረክ ዛሬ ተጀመረ

  • sheger1021fm
  • Apr 8, 2024
  • 1 min read

የ1966ቱ አብዮት ከየካቲት እስከ የካቲት፤ ለ 1 ዓመት በየሁለት ወሩ የሚዘክረዉ የዉይይት መድረክ ዛሬ ተጀመረ።


መድረኩን ያሰናዱት ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ እና የሰላምና የደህንነት ጥናት ኢንስቲትዩቱ በጋራ በመሆን ነው።


የውይይት መድረኩ እየተካሄደ ያለው በአዲስ አበበ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን የኢትዮጵያን አብዮት በታሪክና በንድፈ ሀሳብ የቃኙ የጥናት ጹሁፎች ቀርቦበታል።


የጥናት ጹሁፉን ያቀረቡት በተባበሩት አረብ ኢሜሬትስ የአፍሪካ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ስሜነህ አያሌው እና በብሪስቶል ዩኒቨርስቲ የምርምር ተባባሪ የሆኑት እዮብ ባልቻ ናቸው።


ጥናት አቅራቢዎቹ በአለም  በተለያዩ ጊዜያት የተደረጉ አቡዮቶች ተሞክሮ እና የኢትዮጵያ የ1966ቱ አብዮት ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ያሳደረው ተጸዕኖ ቃኝተዋል።


ያሬድ እንዳሻው


ተቀራራቢ ዘገባዎች





የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram:  @ShegerFMRadio102_1



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page