top of page

መጋቢት 30፣2016 - የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምንም አንኳን ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ፡፡


ለዚህም በተለይ በውጪ ሀገር ያሉ ኢትዮጲያዊያን ድመጻቸውን አንዲያሰሙ ተጠይቀዋል፡፡


የማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page