መጋቢት 3፣2016 - የህዝብ የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣው ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ቀረበ
- sheger1021fm
- Mar 12, 2024
- 1 min read
የህዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን እንደ አዲስ የወጣው ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
ምክር ቤቱ ከ1 ወር እረፍት በኋላ ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን አድርጓል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments