top of page

መጋቢት 28፣2016 - ጀስቲሺያ ፊልም፤ የቤት ሰራተኞን የተመከተ የህግ ማዕቀፍ አንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓለማ ይዞ መሰራቱን ሰምተናል

የፍትህ፣ የርትዕ እመቤቷ ‘’ጀስቲሺያ’’፤ የቤት ሰራተኞች መብት እንዲከበር፣ እነሱንም የተመለከተ ህግ እንዲወጣ የግንዛቤ ስራ ለመስራት መጥታለች፡፡


ጀስቲሺያ፤ በቅድስ ይልማ አና አዜብ ወርቁ የተደረሰ ፊልም ነው፡፡


ዳይሬክተሯ ደግሞ ቅድስት ይልማ ነች፡፡


በኢትዮጵያ የቤት ሰራተኞች የሚመሩበት እና የሚተዳደሩበት ህግ የለም፡፡


ሕጉ ባለመኖሩም በቤት ሰራተኞች ላይ የተለያዩ በደሎች እንደሚደርሱ፣ አለፍ ሲልም ራሳቸው ሰራተኞቹም ችግር ፈጥረው እንደሚገኙ የህግ ባለሞያ ሴቶች ማህበርለ ለሸገር ነግሯል፡፡


ጀስቲሺያ፤ የቤት ሰራተኞን የተመከተ የህግ ማዕቀፍ አንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓለማ ይዞ መሰራቱን ሰምተናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page