top of page

መጋቢት 28፣2016 - የኢትዮጵያ ህግ በተውሶ መንገድ የዘር ፍሬን ማዳቀልን ይፈቅዳል?

  • sheger1021fm
  • Apr 6, 2024
  • 1 min read

በተፈጥሮ ከተፈቀደው የሰው ልጅ የመራቢያ ዘዴ ውጪ፣ በተለይም በለፀግን የሚሉ ሀገራት የሚከተሉት የመራቢያ መንገድ፤ በባህልም ሆነ በሃይማኖት ብዙ ውግዘት ሲደርስበት ይሰማል፡፡


ሀገራት የየራሳቸው እሴቶች፣ ባህሎችና ወጎች ባለቤቶች ከመሆናቸውም በላይ ደረጃው ይለያያል፤ እንዲሁም በእምነት ረገድም የሚለያዩ ህዝቦችን በውስጣቸው ይይዛሉ፡፡


በተፈጥሮ መንገድ የተፈቀደውን የሰው ልጅ የመተካት መንገድን በመተው በተውሶ መንገድ የዘር ፍሬን በማዳቀል የሚደረገው ሂደት ከዘመናዊነት ከተቆጠረ ውሎ አድሯል፡፡


በሃይማኖት እና በባህል ረገድ በኢትዮጵያ ሁኔታ ጉዳዩ ብዙ ሊባልበት የሚችሉ ዘውጎች ቢኖሩትም ከኢትዮጵያ ህግ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ምህረት ስዩም




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page