top of page

መጋቢት 28፣2016 - ከናይል ተፋሰስ ኮሚሽን መመስረት፤ ኢትዮጵያ ምን ታተርፋለች?

  • sheger1021fm
  • Apr 6, 2024
  • 1 min read

የናይል ተፋሰስ ኮሚሽን ረጅም ጊዜን ከወሰደ አድካሚ ሂደት በኋላ ሊመሰረት ተቃርቧል፡፡


ከውሀው ተጋሪ ሀገራት የ6ቱን ሀገራት ማፅደቅ የሚፈልገው የመርህ ስምምነት የአምስት ሀገራትን ይሁንታ እስካሁን አግኝቷል፡፡


ስምምነቱ ገዢ ህግ መሆኑ፣ የናይል ወንዝ ኮሚሽኑም መመስረቱ በናይል የውሃ አጠቃቀም ዙሪያ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምን ምላሽን ይሰጣል?


ኢትዮጵያ ከዚህ ኮሚሽን መመስረት ምን ታተርፋለች?


ቴዎድሮስ ወርቁ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page