top of page

መጋቢት 28፣2016 - ከህዳሴው ግድብ የሚመነጨው ሀይል ለተጠቃሚዎች መቼ ይደርሳል?

  • sheger1021fm
  • Apr 6, 2024
  • 1 min read

ግንባታው ከተጀመረ 13 ዓመት የሆነው የህዳሴው ግድብ ስራው በመጪው አመት እንደሚጠናቀቅ ተነግሯል፡፡


ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ 5150 ሜጋ ዋት ሀይል ያመነጫል ተብሏል፡፡


ባለሙያዎች ምንም እንኳን ፕሮጀክቱ ግንባታው እየተጠናቀቀ ቢሆንም የመነጨውን ሀይል ከየሰው ቤት ማድረስ ትልቅ አቅም የሚጠይቅ ነው ይላሉ፡፡


ሀይል የማመንጨቱን ያክል የማስተላለፊያ መሰረተ ልማት ግንባታውንም ሊታሰብበት ይገባል ሲሉ ይመክራሉ፡፡

ለመሆኑ በዚህ ዙሪያ ምን እየተሰራ ነው?


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page