ግንባታው ከተጀመረ 13 ዓመት የሆነው የህዳሴው ግድብ ስራው በመጪው አመት እንደሚጠናቀቅ ተነግሯል፡፡
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ 5150 ሜጋ ዋት ሀይል ያመነጫል ተብሏል፡፡
ባለሙያዎች ምንም እንኳን ፕሮጀክቱ ግንባታው እየተጠናቀቀ ቢሆንም የመነጨውን ሀይል ከየሰው ቤት ማድረስ ትልቅ አቅም የሚጠይቅ ነው ይላሉ፡፡
ሀይል የማመንጨቱን ያክል የማስተላለፊያ መሰረተ ልማት ግንባታውንም ሊታሰብበት ይገባል ሲሉ ይመክራሉ፡፡
ለመሆኑ በዚህ ዙሪያ ምን እየተሰራ ነው?
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1
Comments