top of page

መጋቢት 27፣2016 - ባለስልጣን መ/ቤቱ ለቅርስ ከእነ ማን ጋር ተማክሮ ነው ቀድሞ ቅርስ ናቸው ያላቸውን ቅርስ አይደሉም የሚለው?

የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ቅርስን በሚመለከት በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ትርጓሜን በመስጠት ቀደም ሲል በአዲስ አበባ በቅርስነት መዘገብኳቸው ካላቸው መካከል ቅርስ ያልሆኑ አግኝቻለሁ ሲል በቅርቡ ተናግሯል፡፡


የባለስልጣን መ/ቤቱ ለቅርስ የሚሰጠው ትርጓሜ እንዳለ ሆኖ ከእነ ማን ጋር ተማክሮ ይሆን ቀድሞ ቅርስ ናቸው ያላቸውን ቅርስ አይደሉም የሚለው?


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page