በአዲስ አበባ በከፍተኛ ደረጃ ከሚስተዋሉ ህገወጥ ድርጊቶች ላይ እርምጃ በመውሰድ ከ19 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናገረ፡፡
በግማሽ አመቱ ከህገ-ወጥ ድርጊቶች የተሰበሰበው ከ19 ሚሊዮን ብር በላይ ቢሆንም አንድ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ያን ያህል ለውጥ አለማምጣታቸው ተነግሯል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1
Comments