top of page

መጋቢት 27፣2016 -ህገወጥቶች ላይ እርምጃ በመውሰድ ከ19 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Apr 5, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ በከፍተኛ ደረጃ ከሚስተዋሉ ህገወጥ ድርጊቶች ላይ እርምጃ በመውሰድ ከ19 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናገረ፡፡


በግማሽ አመቱ ከህገ-ወጥ ድርጊቶች የተሰበሰበው ከ19 ሚሊዮን ብር በላይ ቢሆንም አንድ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ያን ያህል ለውጥ አለማምጣታቸው ተነግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page