top of page

መጋቢት 25፣2016 - የመድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ያልተሰበሰበ ገንዘብ በመኖሩ ለሰራተኞቼ ደመወዝ መክፈል ተቸግሬአለሁ ብሏል

ለህክምና ተቋማት በዱቤ መድኃኒት እየቀረበ ቢሆንም አንዳንድ ተቋማት ክፍያውን በወቅቱ ባለመመለሳቸው በመድሃኒት አቅርቦት ሥርዓቱ ላይ ችግር እየፈጠረ ነው ተባለ፡፡


በተለይ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሐዋሳ ቅርንጫፍ ከተቋማት ያልተሰበሰበ በሚሊየን የሚቆጠር ገንዘብ በመኖሩ ለሰራተኞቼ እንኳን ደመወዝ መክፈል ተቸግሬአለሁ ብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentários


bottom of page