top of page

መጋቢት 25፣2016 - በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ

በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ፡፡


ለዚህም በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራ ሀገር አቀፍ ኮሚቴ መቋቋሙን የቱሪዝም ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page