top of page

መጋቢት 24፣2016 - አቶ አደም ፋራህ በምክትል ጠቅላይ ሚ/ር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ሆነው ተሹመዋል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ አደም ፋራህን ከመጋቢት 23፣2016 ዓ/ም ጀምሮ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ተመልክተናል።



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page