top of page

መጋቢት 24፣2016 - ''ተሽከርካሪ በተዘጉ መንገዶች የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ለግንባታ ስራው እንቅፋት ሆነዋል'' ፖሊስ

  • sheger1021fm
  • Apr 2, 2024
  • 1 min read

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በፒያሳና አካባቢው፤ ተሽከርካሪ በተዘጉ መንገዶች የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ለግንባታ ስራው እንቅፋት ሆነዋል አለ፡፡


የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ለትራፊክ ክፍት ስላደረገው መንገድ ተናግሯል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page