መጋቢት 22 2017 - በደብረብርሃን መጠለያ ካምፕ ያሉ ተፈናቃዮች፤ ችግር በርትቶብናል አሉ
- sheger1021fm
- Mar 31
- 1 min read
ወደ ነበሩበት መመለስ ሆነ ሌላ የሚሰፍሩበት ቦታ ተሰጥቷቸው ራሳቸውን ለመቻል የተገቸገሩ በደብረብርሃን መጠለያ ካምፕ ያሉ ተፈናቃዮች፤ ችግር በርትቶብናል አሉ፡፡
ለዓመታት በካምፕ ውስጥ ለመኖር የተገደዱ ተፈናቃዮች በቦታው ህፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መኖራቸውን ጠቅሰው የሚሰጣቸው እርዳታ ጊዜውን ጠብቆ ስለማይደርሳቸው ለረሃብ እየተጋለጥን ነው ብለዋል፡፡
በለጋሾችም ሆነ በበጎ አድራጊዎች እገዛ እንዲደረግላቸውም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r
📌Spotify : https://shorturl.at/QG8f2
Comments