top of page

መጋቢት 22 2017 - በደብረብርሃን መጠለያ ካምፕ ያሉ ተፈናቃዮች፤ ችግር በርትቶብናል አሉ

  • sheger1021fm
  • Mar 31
  • 1 min read

ወደ ነበሩበት መመለስ ሆነ ሌላ የሚሰፍሩበት ቦታ ተሰጥቷቸው ራሳቸውን ለመቻል የተገቸገሩ በደብረብርሃን መጠለያ ካምፕ ያሉ ተፈናቃዮች፤ ችግር በርትቶብናል አሉ፡፡


ለዓመታት በካምፕ ውስጥ ለመኖር የተገደዱ ተፈናቃዮች በቦታው ህፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መኖራቸውን ጠቅሰው የሚሰጣቸው እርዳታ ጊዜውን ጠብቆ ስለማይደርሳቸው ለረሃብ እየተጋለጥን ነው ብለዋል፡፡


በለጋሾችም ሆነ በበጎ አድራጊዎች እገዛ እንዲደረግላቸውም ጥሪ አቅርበዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..



ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page